ምርመራ፡ መርሆዎቹና ክፍተቶቻቸው” በሚል ርዕስ በኦክስፋም ኢትዮጵያ የሰው ኃይል ቢዝነስ አጋር ከሆነው ከሚካኤል ሽፈራው ጋር የተደረገውን የመጀመሪያውን የአማርኛ ፖድካስት ቃለ መጠይቃችንን ያዳምጡ።
ይህ ፓድካስት ዓለም አቀፍ መሥፈርትን በተከተለና የጥቃት ሰለባዎችን ፍላጎት ባከበረ መልኩ ምርመራ ማድረግን እንዲሁም ስለ ምርመራ መሠረታዊ መርሆዎች ላይ ግንዛቤ ይሰጣል። እባክዎን እዚህ ያዳምጡ።
ይህ ፓድካስት ዓለም አቀፍ መሥፈርትን በተከተለና የጥቃት ሰለባዎችን ፍላጎት ባከበረ መልኩ ምርመራ ማድረግን እንዲሁም ስለ ምርመራ መሠረታዊ መርሆዎች ላይ ግንዛቤ ይሰጣል። እባክዎን እዚህ ያዳምጡ።